Saturday, December 15, 2018

መቐለ ዩኒቨርስቲ ከትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በመተባበር በሀገራችን ወቅታዊ የፖለቲካ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማሕበራዊ ያተኮረ ኮንፈረንስ እያካሄደ ይገኛል።


መቐለ ዩኒቨርስቲ ከትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በመተባበር ምሁራን፣ የሃይማኖት ኣባቶች፣ የመንግስት ከፍተኛ ኣመራር፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ኣመራር፣ የመቐለ ከተማ ኣስተዳደር ፅ/ቤት ተወካዮች እና የዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ያሳተፈ በሀገራችን ወቅታዊ የፖለቲካ ምጣኔ ሀብታዊ እና ማሕበራዊ ያተኮረ የሁለት ቀን ኮንፈረንስ እያካሄደ ይገኛል።
     


No comments:

Post a Comment