Saturday, December 22, 2018

የዓይደር ግቢ ተማሪዎች ፓርላማ የሩብ ኣመት ጠቅላላ ጉባኤ ኣካሄደ።

      የዓይደር ግቢ ተማሪዎች ፓርላማ የሩብ ኣመት ጠቅላላ ጉባኤ የኮለጁን ኣመራሮች እና ከእያንዳንዱ የተማሪዎች ኣደረጃጀቶች ተወካዮች በተጋባዥ እንግዳነት በተገኙበት ለሁለተኛ ግዜ ስብሰባዉን ኣካሂደዋልበዚህ ስብሰባም ባለፉት 3 ወራት በህብረቱ የተሰሩትን ሥራዎች በቀረበው ሪፖርት  የነበሩት የኣፈፃፀም እንቅስቃሴ ግምገማ ከተካሄደ በኋላ በግቢው ኣመራሮች ሰፋ ያለ መግለጫ(ንጝር) ተደርጎዋል።  

       እንዲሁም  የስራ ዘመናቸው የጨረሱ ነባር የስራ ኣስፈፃሚ ኣባላት የነበራቸው ልምድ ለፓርላማው ካካፈሉ በኃላ በክብር ሽኝት ተደርጎላቿል፥፥ ኣዲስ 2 የስራ ኣስፈፃሚዎች (የህብረት ኣባላት) በማስመረጥ ስብሰባውን ኣጠናቀዋል።

ታህሳስ 12፣2011ዓ.ም


No comments:

Post a Comment