Tuesday, December 11, 2018

13ኛው የብሔር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በመቐለ ዩኒቨርስቲ በደምቀት ተከብሯል።

     የኢትዮጵያዊነት ተምሳሌት የኣንድነት ምስክር የሆነው መቐለ ዩኒቨርስቲ ዛሬም እንደወትሮው 13ኛ የብሔር፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዛሬው እለት መነሻ ዋና ግቢ በማድረግ 1:30 በሚወስድ የእግር ጉዞ እንዲሁም የከተማውን ፅዳት በማከናወን "በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ ኣንድነት" በሚል መሪ ቃል በኣድሓቂ ግቢ ኣክብረነዋል።


ኣዘጋጅ፥ግደይ ልኡል 

No comments:

Post a Comment